
ReportElections
ሜላት ኪሮስ በ አሜሪካ አሸነፈች!
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አሜሪካዊት ዜጋ የሆነችው የ29 ዓመቷ ሜላት ኪሮስ በኮሎራዶ አንደኛ ዲስትሪክት ለዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ኮንግረስ) ወንበር በተደረገው የዴሞክራቲክ ፓርቲ የመጀመሪያ ዙር የቅድመ-ምርጫ ውድድር አሸንፋለች። የረጅም ጊዜ ተመራጭ የነበሩትን ዲያና ደጌትን ያሸነፈችው 49.3% የሚጠጋ ድምጽ በማግኘት ሲሆን ደጌት ደግሞ 43.5% አግኝተዋል። በመሆኑም እ.ኤ.አ.
AAshenafi Jul 1, 20261m