
በዓለም ዋንጫው የአትሌቲኮ ማድሪድ የበላይነት!
በዓለም ዋንጫው የአትሌቲኮ ማድሪድ የበላይነት! ለሶስተኛ ተከታታይ የዓለም ዋንጫ አትሌቲኮ ማድሪድ በግማሽ ፍጻሜው/በፍጻሜው ውድድር ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተጫዋቾች ያሉት ክለብ ሆኗል። 2018፡ 4 ተጫዋቾች በፍጻሜው ላይ 2022፡ 4 ተጫዋቾች በፍጻሜው ላይ 2026፡ 10 ተጫዋቾች በፍጻሜው ላይ በአጠቃላይ ከነበሩት 52 ተጫዋቾች መካከል 10 የአትሌቲኮ ማድሪድ ተጫዋቾች በፍጻሜው ጨዋታ ላይ በመሳተፋቸው ክለቡ የምንግዜውንም ከፍተኛ የ ተጫዋች ተሳትፎ ክብረወሰን ይዟል:: ለስፔን ብሔራዊ ቡድን (4 ተጫዋቾች) ማርኮስ ሎሬንቴ (Marcos Llorente) — ተከላካይ/አማካይ አሌክስ ባኤና (Álex Baena) — አማካይ ማርክ ፑቢል (Marc Pubill) — ተከላካይ አሌሃንድሮ ግሪማልዶ (Alejandro Grimaldo) — ተከላካይ 🇦🇷







