
● LiveWorld
በፊሊፒንስ በሬክተር ስኬል 7.8 በተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ቢያስ ን የ32 ሰዎች ህይወት አለፈ
በፊሊፒንስ በደረሰ ሀይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህንጻዎችን በማውደም እና በመላው እስያ የሱናሚ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ አስገድዷል። የዩናይትድ ስቴትስ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ እንደገለጸው በሬክተር ስኬል 7.8 የተለካው የመሬት መንቀጥቀጡ በደቡባዊ ሚንዳናኦ ደሴት ላይ ሰኞ በሃገር ውስጥ ሰዓት አቆጣጠር 1፡40 ላይ ደርሷል ብሏል። በመሬት መንቀጥቀጡ አደጋ ቢያንስ የ32 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ሌሎች ቢያንስ 129 ሰዎች መቁሰላቸውን ፖሊስ አረጋግጧል።
BNBrook NewsJun 8, 20261m298