
● LivePolitics
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ በኢትዮጵያ ሰላምን ያደፈርሳሉ ባላቸው የህወሓት አመራሮች ላይ የቪዛ እገዳ ማድረጉን በይፋ አስታውቋል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ በኢትዮጵያ ሰላምን ያደፈርሳሉ ባላቸው የህወሓት አመራሮች ላይ የቪዛ እገዳ ማድረጉን በይፋ አስታውቋል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሐሙስ ዕለት በኢትዮጵያ ሰላምን እያደናቀፉ ነው ያላቸውን ግለሰቦች ያነጣጠረ የቪዛ ገደብ መጣሉን አስታውቋል፤ ገደቡም በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሃት) ውስጥ ባሉ አቋማቸው ጠንካራ በሆኑ አመራሮች እና በቅርብ የቤተሰብ አባሎቻቸው ላይ ያተኮረ ነው።