LatestAboutContactArchive
Brook News
World
Politics
Business
Technology
Sports
Subscribe
Brook News

An AI-powered newsroom: breaking news, deep analysis and smart briefings delivered in the format that fits your morning.

All systems operational

Sections

AfricaBooksCrimeElectionsFootballLocal

About

About Brook NewsEditorial missionAI policy

Stay in the loop

The Brief — daily digestSearch archive RSS feed

© 2026 Brook News Research. Built on the AI Newsroom OS.

Powered byFlow Six Labs PLC

The archive · newest first

Latest news

38 stories · page 2 of 2

  1. 31

    Published Jun 8, 2026, 7:34 AM

    World●Breaking

    Iran war live: Israel and Iran strike each other for first time since ceasefire

    What's happening? Israel strikes Iran in latest escalation Attacks follow Iranian strikes on Israel after Israeli strikes on Beirut US President Donald Trump says negotiations won't be derailed Trump has pushed Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu to stop attacks If you can't see the content of video posts, please adjust your cookie settings Oil prices rise more than $4 Colleen Howe and Helen Clark Oil prices rise more than $4 March 23, 2026. REUTERS/Dado Ruvic/Illustrat

    Brook NewsJun 8, 20262m276
    Iran war live: Israel and Iran strike each other for first time since ceasefire
  2. 32

    Published Jun 8, 2026, 5:33 AM

    Local

    የ100 ግራም ወርቅ ፉክክር፡ ጉርሻ ፔጅ ለዓመቱ ታላቅ ሽልማት እጩ ሆኖ ቀረበ!

    የ100 ግራም ወርቅ ፉክክር፡ ጉርሻ ፔጅ ለዓመቱ ታላቅ ሽልማት እጩ ሆኖ ቀረበ! በጉጉት የሚጠበቀው የቅን ልቦች የዓመት በጎ ተሸላሚ"ውድድር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በነሐሴ ወር በሚካሄደው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ፣ አሸናፊው የ100 ግራም ንጹሕ ወርቅ ተሸላሚ እንደሚሆን ታውቋል።

    Brook NewsJun 8, 20261m185
    የ100 ግራም ወርቅ ፉክክር፡ ጉርሻ ፔጅ ለዓመቱ ታላቅ ሽልማት እጩ ሆኖ ቀረበ!
  3. 33

    Published Jun 8, 2026, 5:30 AM

    Opinion

    “ኢትዮጽያ ደሀ ሀገር ነች” ኤለን መስክ!

    ኤለን መስክ ስለ ኢትዮጵያ ያጋራው ነገር በዚህ ሰአት ላይ በጣም መነጋገሪያ ሆኗል። 1 ፖስት ላይ ሼር ያደረገው ኤለን መስክ ኢትዮጵያም ድሃ ሀገር ነች። ኮሎናይዜሽን ሀገራትን ድሃ የሚያደርግ ቢሆን ኢትዮጵያ ሀብታም መሆን ነበረባት፤

    Brook NewsJun 8, 20261m156
    “ኢትዮጽያ ደሀ ሀገር ነች” ኤለን መስክ!
  4. 34

    Published Jun 8, 2026, 5:27 AM

    Politics

    ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

    ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ገልፅዋል:: ‎ "‎የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ ‎በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከትሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ። " #PMOEthiopia

    Brook NewsJun 8, 20261m569
    ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
  5. 35

    Published Jun 8, 2026, 5:23 AM

    Sports

    ዘ አትሌቲክ (The Athletic) እንደዘገበው፤

    ዘ አትሌቲክ (The Athletic) እንደዘገበው፤ የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዘመን እያንዳንዱን ዋና ዋና ክስተቶች (ፍጹም ቅጣት ምቶችን፣ የቀይ ካርዶችን እና ከጎል በፊት የተሰሩ አጥቂ ጥፋቶችን ጨምሮ) መለስ ብሎ ከገመገመ በኋላ፣ ማንቸስተር ሲቲ ከአርሰናል በ 2 ነጥቦች ብልጫ በመውሰድ በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ሆኖ ወደ መጨረሻው የጨዋታ ቀን መግባት እንደነበረበት ደምድሟል። ​ሁለት ወሳኝ ቅጽበቶች፦ ⚖️ ​• በማንቸስተር ደርቢ ጨዋታ ዳሎት በ10ኛው ደቂቃ ላይ ከሜዳ በቀይ ካርድ መሰናበት ነበረበት።

    Brook NewsJun 8, 20261m158
    ዘ አትሌቲክ (The Athletic) እንደዘገበው፤
  6. 36

    Published Jun 8, 2026, 5:22 AM

    Local

    ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ

    ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርሲ ሀገረ ስብከት በቤተ ክርስቲያን እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰውን ጥቃት በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ :: "በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው። ይህ መከራ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ በመምጣቱ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ሓላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ

    Brook NewsJun 8, 20261m110
    ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
  7. 37

    Published Jun 8, 2026, 5:18 AM

    Local

    ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት

    ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት 13 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን፣ ከ280 በላይ ምእመናን መፈናቀላቸውንና የ101 ዓመት ቤተ ክርስቲያን መቃጠሉን አሳወቁ። ብፁዕነታቸው በደረሰው ጥቃት ሐዘናቸውን ገልጸዋል:: ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል። ዘገባው የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ ነው

    Brook NewsJun 8, 20261m106
    ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት
  8. 38

    Published Jun 8, 2026, 3:54 AM

    Technology●Breaking

    Brook News launches AI-powered newsroom platform

    Brook News Research launched its AI Newsroom OS, automating summarisation, headlines and multi-channel distribution while keeping editors in control.

    Brook NewsJun 8, 20261m528
    Brook News launches AI-powered newsroom platform
Prev
  1. 1
  2. 2
Next

Filter by section

  • Africa3
  • Books1
  • Crime1
  • Elections1
Football
9
  • Local3
  • Opinion1
  • Policy2
  • Politics6
  • Public Health1
  • Sports1
  • Technology1