The archive · newest first
38 stories · page 2 of 2
Published Jun 8, 2026, 7:34 AM
What's happening? Israel strikes Iran in latest escalation Attacks follow Iranian strikes on Israel after Israeli strikes on Beirut US President Donald Trump says negotiations won't be derailed Trump has pushed Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu to stop attacks If you can't see the content of video posts, please adjust your cookie settings Oil prices rise more than $4 Colleen Howe and Helen Clark Oil prices rise more than $4 March 23, 2026. REUTERS/Dado Ruvic/Illustrat

Published Jun 8, 2026, 5:33 AM
የ100 ግራም ወርቅ ፉክክር፡ ጉርሻ ፔጅ ለዓመቱ ታላቅ ሽልማት እጩ ሆኖ ቀረበ! በጉጉት የሚጠበቀው የቅን ልቦች የዓመት በጎ ተሸላሚ"ውድድር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በነሐሴ ወር በሚካሄደው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ፣ አሸናፊው የ100 ግራም ንጹሕ ወርቅ ተሸላሚ እንደሚሆን ታውቋል።

Published Jun 8, 2026, 5:30 AM
ኤለን መስክ ስለ ኢትዮጵያ ያጋራው ነገር በዚህ ሰአት ላይ በጣም መነጋገሪያ ሆኗል። 1 ፖስት ላይ ሼር ያደረገው ኤለን መስክ ኢትዮጵያም ድሃ ሀገር ነች። ኮሎናይዜሽን ሀገራትን ድሃ የሚያደርግ ቢሆን ኢትዮጵያ ሀብታም መሆን ነበረባት፤

Published Jun 8, 2026, 5:27 AM
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ገልፅዋል:: "የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከትሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ። " #PMOEthiopia

Published Jun 8, 2026, 5:23 AM
ዘ አትሌቲክ (The Athletic) እንደዘገበው፤ የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዘመን እያንዳንዱን ዋና ዋና ክስተቶች (ፍጹም ቅጣት ምቶችን፣ የቀይ ካርዶችን እና ከጎል በፊት የተሰሩ አጥቂ ጥፋቶችን ጨምሮ) መለስ ብሎ ከገመገመ በኋላ፣ ማንቸስተር ሲቲ ከአርሰናል በ 2 ነጥቦች ብልጫ በመውሰድ በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ሆኖ ወደ መጨረሻው የጨዋታ ቀን መግባት እንደነበረበት ደምድሟል። ሁለት ወሳኝ ቅጽበቶች፦ ⚖️ • በማንቸስተር ደርቢ ጨዋታ ዳሎት በ10ኛው ደቂቃ ላይ ከሜዳ በቀይ ካርድ መሰናበት ነበረበት።

Published Jun 8, 2026, 5:22 AM
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርሲ ሀገረ ስብከት በቤተ ክርስቲያን እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰውን ጥቃት በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ :: "በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው። ይህ መከራ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ በመምጣቱ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ሓላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ

Published Jun 8, 2026, 5:18 AM
ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት 13 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን፣ ከ280 በላይ ምእመናን መፈናቀላቸውንና የ101 ዓመት ቤተ ክርስቲያን መቃጠሉን አሳወቁ። ብፁዕነታቸው በደረሰው ጥቃት ሐዘናቸውን ገልጸዋል:: ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል። ዘገባው የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ ነው

Published Jun 8, 2026, 3:54 AM
Brook News Research launched its AI Newsroom OS, automating summarisation, headlines and multi-channel distribution while keeping editors in control.
