የአርጀንቲና ኮከብ እግር ኳስ ተጫዋች Lionel Messi በ2026 የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያ ጨዋታ ከአልጄሪያ ጋር ከተጫወቱ በኋላ ሲያለቀስ ታይቷል። ምክንያቱ ግን የጨዋታው ውጤት ወይም ከእግር ኳስ ጋር የተያያዘ ሳይሆን የግል ጉዳይ እንደሆነ ገልፆ ከሰሞኑ በበርካታ ችግሮች ውስጥ አልፍያለው ለዛ ነው ያለቀስኩት ሲል ገልጿል። ሜሲ በጨዋታው የመጀመሪያውን ጎል ካስቆጠረ በኋላ በሜዳ ላይ በጣም ስሜታዊ ሆኖ ታይቷል።

የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ እና የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄነራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ (Muhoozi Kainerugaba) በትግራይ ጦርነት ወቅትና ከዚያ በኋላ ስለ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እንዲሁም ስለ ትግራይ ተዋጊዎች (TPLF) በትዊተር (X) ገጹ ላይ በርካታ አነጋጋሪ አስተያየቶችን ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል። ዛሬም በኤክስ ገጻቸው ላይ ያሰፈሩት መልዕክት መነጋገሪያ ሆኗል እንዲህም ብለዋል "በትግራይ የሚገኙ ታላላቅ ወንድሞቼ ሌላ ጦርነት እንዳይጀምሩ እለምናቸዋለሁ። በጣም እወዳቸዋለሁ ነገር ግን ጦርነት ሰልችቶናል።

ታሪክ ሰሪው በረኛ በ 90 ደቂቃ ብቃት ከ1. 5 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ፎሎ አድርገውታል! የኬፕ ቨርዲው አንጋፋ እና የ40 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋው ግብ ጠባቂ Vozinhaዛሬ በተለየ ሁኔታ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ (በተለይም በኢንስታግራም) ከፍተኛ የሆነ የተከታዮች ቁጥር ጭማሪ እና የሰዎች ትኩረት እያገኘ ነው:: በዛሬው ወሳኝ ጨዋታ ላይ በርካታ አስደናቂ ኳሶችን በማዳን (Saves በማድረግ) ሀገሩን ከሽንፈት በማዳኑ የእግር ኳስ ገጾች እና ትልልቅ የስፖርት ሚዲያዎች የእሱን ምስል በስፋት እየለቀቁት ይገኛሉ።

አፍሪካዊቷ ደሴት ሀገር ኬፕ ቨርዲ አስደናቂ ታሪክ በመስራት ጠንካራዋን ስፔን 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት አስቁማለች። በአትላንታው መርሴዲስ-ቤንዝ ስታዲየም በተደረገው በዚህ የዓለም ዋንጫ የ ምድብ ጨዋታ ስፔን ሙሉ የጨዋታ የበላይነት የነበራት ቢሆንም የኬፕ ቨርዲው ግብ ጠባቂ ቮዚኛ በተለይም በፌራን ቶሬስ የተሰነዘሩ ሦስት ግልጽ የጎል ሙከራዎችን በማክሸፍ የሀገሩ ባለውለታ ሆኗል። በሁለተኛው አጋማሽ ላሚን ያማል እና ፔድሪ ቢገቡም የኬፕ ቨርዲን ጠንካራ መከላከል መስበር ሳይችሉ ቀርተዋል።

አፍሪካዊቷ ደሴት ሀገር ኬፕ ቨርዲ አስደናቂ ታሪክ በመስራት ጠንካራዋን ስፔን 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት አስቁማለች። በአትላንታው መርሴዲስ-ቤንዝ ስታዲየም በተደረገው በዚህ የዓለም ዋንጫ የ ምድብ ጨዋታ ስፔን ሙሉ የጨዋታ የበላይነት የነበራት ቢሆንም የኬፕ ቨርዲው ግብ ጠባቂ ቮዚኛ በተለይም በፌራን ቶሬስ የተሰነዘሩ ሦስት ግልጽ የጎል ሙከራዎችን በማክሸፍ የሀገሩ ባለውለታ ሆኗል። በሁለተኛው አጋማሽ ላሚን ያማል እና ፔድሪ ቢገቡም የኬፕ ቨርዲን ጠንካራ መከላከል መስበር ሳይችሉ ቀርተዋል።

ኩራሳዎ፡ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ለመስራት የምትጥር ትንሽ ሀገር! “እንኳን ወደ ኩራሳዎ በደህና መጡ። በዓለም ዋንጫ በትልቁ የእግር ኳስ መድረክ ላይ የምትወዳደር አንዲት ትንሽ የካሪቢያን ሀገር።

ቶማስ ፓርቴ ወደ ካናዳ እንዳይገባ ታገደ! የፊፋ (FIFA) እና የካናዳ መንግሥት እንዳረጋገጡት የጋናው አማካኝ ተጫዋች ቶማስ ፓርቴ ወደ ካናዳ ለመግባት ያደረገው የቪዛ ጥያቄ ውድቅ ተደርጓል። በዚህም ምክንያት ወደ ሀገሪቱ እንዳይገባ የታገደ ሲሆን በቶሮንቶ ከፓናማ ጋር የሚደረገውን የ2026 ዓለም ዋንጫ መክፈቻ ጨዋታ ያመልጠዋል።

የኢሎን ማስክ (Elon Musk) የሀብት መጠን 1 ትሪሊዮን ዶላር በማለፍ በታሪክ የመጀመሪያው ትሪሊየነር ለመሆን በቅቷል:: ከደቡብ አፍሪካ፣ ግብፅ እና ናይጄሪያ በስተቀር የኢሎን ማስክ የብቻው ሀብት ከ45 በላይ የሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራትን ዓመታዊ GDP በአንድ ላይ ደምረው ከሚያገኙት በላይ ነው። ይህ ታሪካዊ የሀብት ዕድገት ሊመዘገብ የቻለበት ዋናው ምክንያት የሮኬትና የሳተላይት ኩባንያው SpaceX ያደረገው ግዙፍ የአክሲዮን ሽያጭ ነው። የSpaceX ዕድገት ኩባንያው ያቀረበው የአክሲዮን ሽያጭ የኩባንያውን አጠቃላይ ዋጋ ወደ 1.77 ትሪሊዮን ዶላር ያሳደገው ሲሆን፣ ማስክ በኩባንያው ውስጥ ያለው ከፍተኛ ድርሻ በቀጥታ የሀብቱ መጠን እንዲመነጠቅ አድርጎታል።

በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ መንግስታት መካከል ፍርደኞችን ለማስተላለፍ የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት አደረጉ ሁለቱ ሀገራት በወንጀል ተከሰው የተፈረደባቸው ታራሚዎች (እስረኞች) ወደ ሀገራቸው ተመልሰው ቀሪ የቅጣት ዘመናቸውን እንዲያጠናቅቁ የሚያስችል የታራሚዎች ልውውጥ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል። በኢትዮጵያ በኩል ስምምነቱን የፈረሙት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፍትሕ ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሐና አርዓያስላሴ ሲሆኑ በናይጄሪያ በኩል የሀገሪቷ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና የፍትሕ ሚኒስትር ክቡር ሚ/ር Lateef Olasunkanmi Fagbemi ናቸው።

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለ2019 ዓ.ም. የፌደራል መንግሥት በጀት 2.339 ትሪሊየን ብር አጸደቀ። በጀቱ ለመደበኛ ወጪ፣ ለልማት ሥራዎች፣ ለክልሎች ድጋፍ እና ለዘላቂ ልማት ግቦች እንዲውል ታቅዷል።

በፊሊፒንስ በደረሰ ሀይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህንጻዎችን በማውደም እና በመላው እስያ የሱናሚ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ አስገድዷል። የዩናይትድ ስቴትስ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ እንደገለጸው በሬክተር ስኬል 7.8 የተለካው የመሬት መንቀጥቀጡ በደቡባዊ ሚንዳናኦ ደሴት ላይ ሰኞ በሃገር ውስጥ ሰዓት አቆጣጠር 1፡40 ላይ ደርሷል ብሏል። በመሬት መንቀጥቀጡ አደጋ ቢያንስ የ32 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ሌሎች ቢያንስ 129 ሰዎች መቁሰላቸውን ፖሊስ አረጋግጧል።

በፊሊፒንስ በደረሰ ሀይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ህንጻዎችን በማውደም እና በመላው እስያ የሱናሚ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ አስገድዷል። የዩናይትድ ስቴትስ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ እንደገለጸው በሬክተር ስኬል 7.8 የተለካው የመሬት መንቀጥቀጡ በደቡባዊ ሚንዳናኦ ደሴት ላይ ሰኞ በሃገር ውስጥ ሰዓት አቆጣጠር 1፡40 ላይ ደርሷል ብሏል። በመሬት መንቀጥቀጡ አደጋ ቢያንስ የ32 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ሌሎች ቢያንስ 129 ሰዎች መቁሰላቸውን ፖሊስ አረጋግጧል።

What's happening? Israel strikes Iran in latest escalation Attacks follow Iranian strikes on Israel after Israeli strikes on Beirut US President Donald Trump says negotiations won't be derailed Trump has pushed Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu to stop attacks If you can't see the content of video posts, please adjust your cookie settings Oil prices rise more than $4 Colleen Howe and Helen Clark Oil prices rise more than $4 March 23, 2026. REUTERS/Dado Ruvic/Illustrat

የ100 ግራም ወርቅ ፉክክር፡ ጉርሻ ፔጅ ለዓመቱ ታላቅ ሽልማት እጩ ሆኖ ቀረበ! በጉጉት የሚጠበቀው የቅን ልቦች የዓመት በጎ ተሸላሚ"ውድድር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በነሐሴ ወር በሚካሄደው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ፣ አሸናፊው የ100 ግራም ንጹሕ ወርቅ ተሸላሚ እንደሚሆን ታውቋል።

ኤለን መስክ ስለ ኢትዮጵያ ያጋራው ነገር በዚህ ሰአት ላይ በጣም መነጋገሪያ ሆኗል። 1 ፖስት ላይ ሼር ያደረገው ኤለን መስክ ኢትዮጵያም ድሃ ሀገር ነች። ኮሎናይዜሽን ሀገራትን ድሃ የሚያደርግ ቢሆን ኢትዮጵያ ሀብታም መሆን ነበረባት፤

ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ገልፅዋል:: "የጽንፈኝነትን ፖለቲካ ውድቅ ማድረግ በኦነግ ሸኔ ዐማጽያን በንጹሐን ዜጎች ላይ በተለይም በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ዒላማ ተደርገው የተፈጸሙ ጥቃቶችን ተከትሎ፤ የቤተሰብ እና የወዳጆቻቸውን ሕይወት ላጡ፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና የቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው በአርሲ ዞን ለሚገኙ ወገኖቻችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻሉ። " #PMOEthiopia

ዘ አትሌቲክ (The Athletic) እንደዘገበው፤ የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዘመን እያንዳንዱን ዋና ዋና ክስተቶች (ፍጹም ቅጣት ምቶችን፣ የቀይ ካርዶችን እና ከጎል በፊት የተሰሩ አጥቂ ጥፋቶችን ጨምሮ) መለስ ብሎ ከገመገመ በኋላ፣ ማንቸስተር ሲቲ ከአርሰናል በ 2 ነጥቦች ብልጫ በመውሰድ በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ሆኖ ወደ መጨረሻው የጨዋታ ቀን መግባት እንደነበረበት ደምድሟል። ሁለት ወሳኝ ቅጽበቶች፦ ⚖️ • በማንቸስተር ደርቢ ጨዋታ ዳሎት በ10ኛው ደቂቃ ላይ ከሜዳ በቀይ ካርድ መሰናበት ነበረበት።

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በአርሲ ሀገረ ስብከት በቤተ ክርስቲያን እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ የደረሰውን ጥቃት በማስመልከት አባታዊ መልእክት አስተላለፉ :: "በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችንና በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የሰማነው በተሰበረ ልብ ነው። ይህ መከራ እያበቃ ሳይሆን እየሰፋ በመምጣቱ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባችሁ የጸጥታ አካላትና በየመዋቅሩ ያላችሁ ሓላፊዎች ከምንም በላይ ታሪክ የሚጠይቃችሁ በሥልጣን ዘመናችሁ ለዜጎች ደኅንነት በምትከፍሉት ዋጋ ነውና ይህንን የጥቃት ሰንሰለት በማስቆምና ወንጀለኞችን ለሕግ

ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት 13 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን፣ ከ280 በላይ ምእመናን መፈናቀላቸውንና የ101 ዓመት ቤተ ክርስቲያን መቃጠሉን አሳወቁ። ብፁዕነታቸው በደረሰው ጥቃት ሐዘናቸውን ገልጸዋል:: ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ:ም ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ ወረዳ; በሺርካ ወረዳና ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ 13 ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ የ101 ዓመት እድሜ ያለው የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል። ዘገባው የአርሲ ሀገረ ስብከት ሚድያ ነው

Brook News Research launched its AI Newsroom OS, automating summarisation, headlines and multi-channel distribution while keeping editors in control.
